Latest

ads header

ዜና

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፀጥታ ኃይሎች ከቢሮው ተወሰደ



ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከቢሮው ሲቪል በለበሱ በሁለት መኪና በመጡ የፀጥታ ኃይሎች መወሰዱን ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ አሳውቋል። 


ቀድሞ የ "ፋክት" መፅሔትና አሁን ደግሞ የፍትሕ መፅሄት ማናጂንግ ዳይሬክተር ተመስገን ደሳለኝ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ መታሰሩ ይታወቃል።

ምንም አስተያየቶች የሉም